ቃልአቀባያቸው ማኑኤል አዶርኒ በመግለጫቸው የአለም ጤና ድርጅት ስማቸውን ባልጠቀሷቸው ሀገራት ተጽዕኖ ስር በመውደቁ ገለልተኛ መሆን እንዳልቻለ አንስተዋል። አሜሪካ ከድርጅቱ አባልነት ለመልቀቅ ...
ሲኤኤ ኩባንያ በበኩሉ የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ደንበኛው እንደሆኑ ገልጾ በአሜሪካ እና በመላው ዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪ በመሆናቸው የተሸለ ዓለም ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ይደግፋሉ ብሏል ...
"ከጋዛ መውጣት የሚፈልጉት ወጥተው ጋዛ ዳግም ተገንብታ ቢመለሱ ምን ችግር አለው?" ያሉት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ፥ ትራምፕ የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ጋዛ በመላክ ከሃማስ ጋር ጦርነት ለመክፈት ...
የተባሩት መንግስታት ድርጅት በሄይቲ ሰላም ለማስከበር ለተሰማራው ልዑክ አሜሪካ የምታደርገውን ድጋፍ ማቋረጧን አስታወቀ፡፡ ባለፈው አመት የተጀመረው እና በገንዘብ እጥረት እየታገለ የሚገኝው በኬንያ ...
በአሜሪካ በተለምዶ ዲፕ ስቴት ወይም ህግን የማይከተል ተጽዕኖ ፈጣሪ ቡድን በርካታ ጥፋቶችን የአሜሪካው የስለዳ ድርጅት ሲአይኤ ሁሉንም ሰራተኞቹን ሊያሰናብት ነው፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ከአንድ ወር በፊት ...
የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴቪድ ላሚ”የአካባውን ግጭት ለማስቆም የሁለት ሀገርነት መፍትሄ መተግበር ብቸኛው አማራጭ እንደሆነ በተደጋጋሚ አቋማችንን ይፋ አድርገናል፤ ፍልስጤማውያን በሀገራቸው፣ በጋዛ፣ በዌስት ባንክ መኖር እና መበልጸግ ሲችሉ ማየት እንሻለን” ነው ያሉት፡፡ ...
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል ...
አሜሪካ ከትናንት በስቲያም ህንዳውያን ህገወጥ ሰደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሷ ተዘግቧል። ከ750 ሺህ በላይ በህገወጥ መንገድ ወደ አሜሪካ የገቡ ህንዳውያን በትራምፕ የስደተኞች ፖሊሲ ወደመጡበት ...
የአሜሪካ ወታደሮችን ወደ ጋዛ ለመላክ አስበው እንደሆነ የተጠየቁት ትራምፕ "አስፈላጊ የሆነውን እናደርጋለን፤ አስፈላጊ ከሆነ እናደርገዋለን።መሬቱን ወስደን በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ በመፍጠር አጠቃላይ ...
በቅርብ ቀናት በተባባሰው ግጭት ከ900 በላይ ሰዎች ሲገደሉ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩት ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል የሩዋንዳው ፕሬዝዳንት ፖል ካጋሜ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ምስራቃዊ ክፍል የሩዋንዳ ...
ኔታንያሁ በዋሽንግተን ቆይታቸው ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በሁለትዮሽና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ። የኔታንያሁ እና ትራምፕ ምክክር በጋዛ ...
የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ማህበር በአለም አቀፍ ደረጃ ምንም አይነት ፖለቲካዊ ውግንና የሌለው በግጭት ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን ህይወት ለማዳን ብቻ የሚንቀሳቀስ ተቋም ነው የሚሉት አቶ ...